Image
የህብረተሰቡን የህግ ግንዛቤ በማዳበር:

ቢሮአችን:

 የህብረተሰቡን የህግ ግንዛቤ በማዳበር: ወንጀል ፈፃሚዎችን በህግ እንዲጠየቁ በማድረግ: መብቱንና ግዴታዉን ጠንቅቆ የሚያዉቅ በመልካም ስነምግባር የታነፀ ዜጋ እንዲፈጠር በማድረግ:

 የህዝብና የመንግስት ጥቅም በማስጠበቅ:

💥 የወጡ ህጎች በአግባቡ መፈፀማቸዉን በመከታተል: ሰብአዊ መብቶችን በማክበርና በማስከበር: ታራሚዎች ታርመዉና ታንፀዉ መልካም ዜጋ እንዲሆኑ በማድረግ:

ቀልጣፋ: ፍትሐዊና ዉጤታማ የፍትሕ አገልግሎት በመስጠት: የህግ የበላይነት እንዲረጋገጥ በማድረግ

..... ለህግ ለፍትሕና ለርትዕ ይሰራል!!

🌟 ለሀገረ-መንግስት ግንባታና ዕድገትም አዎንታዊ አስተዋፅኦውን ይወጣል!!!!!!!!!!!!!!

💦ክቡር አቶ ማቶ ማሩ...

......የሲብክመ ፍትህ ቢሮ ሀላፊ