• የሰው ልጅ እንስሳት በህይወት ዘመኑ ከሚያጋጥሙት እክሎች መሀከል አንዱ የጤና መታወክ መሆኑን ሁላችንም በዕለት ተዕለት ኑሮአችን የምናውቀው እውነት ነው

    የሰው ልጅ እንስሳት በህይወት ዘመኑ ከሚያጋጥሙት እክሎች መሀከል አንዱ የጤና መታወክ መሆኑን ሁላችንም በዕለት ተዕለት ኑሮአችን የምናውቀው እውነት ነው፡፡ የህክምና ሙያም የተለያዩ የጤና መታወኮች መፍትሔ የሚያገኙባቸውን ሂደቶች የሚያመቻችና በብዙ ሀላፊነት የሚሰራ፤ ጥልቅ እውቀትና ትጋት የሚጠይቅ የከበረ ሙያ ነው::  ይሁን እንጂ በብዙ ትጋትና እውቀት የሚሰሩ ባለሙያዎች እንዳሉ ሆነው አልፎ አልፎ ግን በቸልተኝነትና በብቃት ማነስ አልያም በሌላ ምክንያት የህክምና ስህተቶች ተፈጥረው ሰዎች ሲጎዱ ይስተዋላል፡፡ ሞትን ጨምሮ ሌሎች ጉዳቶች ሁሉ የሚፈጠሩት በህክምና ስህተት ነዉ ማለት ግን እንዳልሆነ ልብ ሊባል ይገባል:: ምክንያቱም ነፍስ የፈጣሪ ናት:  በከፍተኛ ጥንቃቄና ሙያዊ ብቃት ህክምና ተሰጥቶም ጉዳትም ሆነ ሞት ሊኖር ይችላልና::...

    በዛሬው ርዕሰ ጉዳያችንም የህክምና ስህተት ከህግ መነፅር አንፃር ምን እንደሚመስል ለማየት እንሞክራለን፡፡

    የህክምና ስህተት ማለት:ህክምና መሰጠት ሲገባው አለመሰጠት፤ የተሳሳተ መድሀኒት ለታካሚ መስጠት፤ በቀዶ ህክምና ወቅት ሊፈጠሩ የሚችሉ ስህተቶች፤ ባእድ ነገሮችን በታካሚው አካል ውስጥ መተው: መወገድ ያለበትን አካል ትቶ ጤናማዉን ማስወገድ: የመሳሰሉትን ያካትታል፡፡ ይህም ስህተት ከሀገራችን ህጎች አንፃር በሁለት ክፍል እናያለን፡፡

    ክፍል 1

     የህክምና ስህተት ከፍትሃብሔር ሕጋችን አንፃር

     ከአንቀጽ 2639-2652 ሥለ ሕክምና ወይም ሆስፒታል ውል(contract of hospitalization) ተደንግጓል!

    በታካሚውና በሕክምና ባለሙያው ወይም ከሕክምና ተቋሙ ጋር የሚኖረው የሕክምና ግንኙነት ውል ነው!

    የውል ግንኙነት በማይኖርበት ጊዜ…

  • Galtesi Gorre Madaarino qaxxaramaanchi heeshshosi diri kotottote usurinni qorichishamanno gede gumulli.

    Galtesi Gorre Madaarino qaxxaramaanchi heeshshosi diri kotottote usurinni qorichishamanno gede gumulli.

    Hawaasa፡ Birra 15/2017 M.D

    Wodiidi Sidaami Zoone Aliidi seeru allaalshi seeru allaalaano shiqishshino qaxxaro xawissanno garinni qaxxaramaanchu Zelaalem Zedaagimi yaamamannohu 38 diro ikkannosihu Wodiidi Sidaami zoone Ciroone woradi Ciroone quchmi 01 ollii teessaanchi, reyituta galitesi Messelechi Turgamota sase ooso amanna shoolkiha godobbe settu aganinni noota barra 20/1/2016 M.D 3 osoosi galannowa agure galtesi kayinni hasaanbeemmori no yee kushiina masse hashshihunni 6:30 angase usure gorre shee daallasu woroonni madaarinota qaxxarote mazigawisi buuxisino.

    Shiqqino qaxxaro xawissanno garinni qaxxaramaanchu galtesi shiihunni 10kita Barra 30/1/ 2016 M.D Ayidisera mare mininni fulte bainohu gede kule fiixu firu noowa hasiranni keeshshirono afira didandiino. Ledoteno taje afantannokki gede deisiisate Bansi F .M Raadooneranna addi addi konforaanse heedhuwa…

  • ሲብክመ ፍትህ ቢሮ ተጠሪ ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ የዕቅድ አፈጻጸም ተገመገመ።

    የሲብክመ ፍትህ ቢሮ ተጠሪ ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ የዕቅድ አፈጻጸም ተገመገመ።

    ሀዋሳ፡ ጥቅምት 12/2017 ዓ.ም

    የሲብክመ ፍትህ ቢሮ ተጠሪ ተቋም የሆነው የማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን የ2017 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ የዕቅድ አፈጻጸም በዛሬው ዕለት ተገምግሟል።

    በበጀት ዓመቱ በተጠሪ ተቋማት የሕግ ማስከበር፣ የሕግ በላይነትን የማረጋገጥ፣ የዜጎችን መብት መጠበቅና ማስጠበቅ፣ የተቋሙ ሪፎርም ስራዎች እንዲሁም የዜጎች መታረምና መታነጽ ጋር የተከናወኑ ስራዎችን በማስመልከት የተቋሙ ስራዎች ተገምግሟል።

    የክልሉ ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ባለፉት 3 ወራት ውስጥ በርካታ ተግባራት ስለማከናወኑ በቀረበው ሪፖርት ተገምግሟል፡፡ በቀጣይ ስራዎች በዋናነት በተቋሙ የተጀመሩ የሪፎርም ስራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል፣ የተቋሙ ስራዎችን በቴክኖሎጂ ማስደገፍና ማቀላጠፍ እንዲሁም በቋሙ የተጀመሩ የልማት ስራዎችን ማጠናከር የትኩረት አቅጣጫ በማድረግ የክልሉ የማረሚያ ተቋም የምርትና የተሞክሮ ማዕከል እንዲሆን አቅጣጫ ተቀምጧል።

    በመድረኩን የክልሉ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ ክቡር አቶ ማሩ የመሩ ሲሆን የቢሮው የማኔጅመንት አባላት፣ የማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ኮሚሽነሮች እና የማኔጅመንት አባላት ተገኝተው የሩብ ዓመት አፈጻጸም ተግምግሟል፡፡

    ለህግ፣ ለፍትህ ፣ ለርትዕ እንሰራለን!!

    ለበለጠ መረጃ

    አድራሻችን

    ፌስቡክ፡…

  • የህብረተሰቡን የህግ ግንዛቤ በማዳበር:

    ቢሮአችን:

     የህብረተሰቡን የህግ ግንዛቤ በማዳበር: ወንጀል ፈፃሚዎችን በህግ እንዲጠየቁ በማድረግ: መብቱንና ግዴታዉን ጠንቅቆ የሚያዉቅ በመልካም ስነምግባር የታነፀ ዜጋ እንዲፈጠር በማድረግ:

     የህዝብና የመንግስት ጥቅም በማስጠበቅ:

    💥 የወጡ ህጎች በአግባቡ መፈፀማቸዉን በመከታተል: ሰብአዊ መብቶችን በማክበርና በማስከበር: ታራሚዎች ታርመዉና ታንፀዉ መልካም ዜጋ እንዲሆኑ በማድረግ:

    ቀልጣፋ: ፍትሐዊና ዉጤታማ የፍትሕ አገልግሎት በመስጠት: የህግ የበላይነት እንዲረጋገጥ በማድረግ

    ..... ለህግ ለፍትሕና ለርትዕ ይሰራል!!

    🌟 ለሀገረ-መንግስት ግንባታና ዕድገትም አዎንታዊ አስተዋፅኦውን ይወጣል!!!!!!!!!!!!!!

    💦ክቡር አቶ ማቶ ማሩ...

    ......የሲብክመ ፍትህ ቢሮ ሀላፊ

Subscribe to News